Monday, August 13, 2018

ምስክርነት





እህታችን ገነት ትባላለች፡፡ ላለፉት አምስት ዓመታት በጠላት እስራት ውስጥ ሆኜ ሰውነቴን ማዘዝ አልችልም ነበር ፡፡ እንደጤናማ ሰው የዕለት ተግባራትን ማከናወን አለመቻሌ ትልቅ ስቃይ ፈጥሮብኝ ነበር፡፡ ኢየሱስ ፈዋሽ አምላክ ነው፡፡ በአስደናቂ ሁኔታ ኢየሱስ ነፃ አወጣኝ፡፡ ሙሉ ምስክርነቱን ለመመልከት https://goo.gl/qgrpn4 ይጫኑት፡፡

No comments:

Post a Comment